Sorry, you need to enable JavaScript to visit this website.

ohr

Office of Human Rights
 

DC Agency Top Menu

-A +A
Bookmark and Share

የዲሲ የቤተሰብ እና የሕክምና ፈቃድ ሕግ (Amharic)


Thursday, December 8, 2022

የዲሲ የቤተሰብ እና የህክምና ፈቃድ ህግ (DCFMLA) 20 ወይም ከዚያ በላይ ሰራተኞች ያሏቸው ቀጣሪዎች በ 24-ወር ጊዜ ውስጥ የ 16 ሳምንታት የቤተሰብ እረፍት እና የ 16 ሳምንታት የህክምና ፈቃድ ብቁ ለሆኑ ሰራተኞች እንዲሰጡ ይጠይቃል። ነገር ግን፣ ህጉ ቀጣሪዎች በ DCFMLA ሕግ መሰረት ለዕረፍት እንዲከፍሉ አይጠይቅም፣ ሰራተኞቹ የተጠራቀመ እረፍት [ማለትም፣ ህመም፣ አመታዊ፣ የሚከፈል የስራ ዕረፍት (ፒቲኦ)፣ ወዘተ።] የሚጠቀሙ እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ለግሉ ሴክተር፣ በአለምአቀፍ የክፍያ ፈቃድ ህግ መሰረት የሚፈጸም ክፍያ፣ እና ለዲሲ የመንግስት ሰራተኞች ክፍያ፣ በሚከፈል የቤተሰብ ፈቃድ ህግ መሰረት የሚጠቀሙ ካልሆነ በስተቀር።